ተልእኮአችን
በመልክተኝነት ቱር
1 .በአውሮፖ፦ በሲውዲን፣በጀርመን
2 .በሰሜን አሜሪካ፦በአትላንታ ጆርጂያ፣በቴክሳስ(ዳላስና፤ሂውስተን) በዲሲ(ቨርጂኒያ)
3 .በአፍሪካ፦ ኢትዮጺያ(አዲስ አበባ) የእግዚአብሔርን መልክ መድረስ በሚል መሪ ቃል ዘር፣ ሃይማኖት፣ ብሔር፣ ቀለምና፣ደረጃን ሳይለይ ሰዎችን እያገዘ ያለ አገልግሎት ነው።
በአገልግሎቱ እስከ ዛሬ የተሰሩ ስራዎች
- የዝግጅት ትምህርት /Preparation For The Coming of Christ Course
- የአገልጋዮች ስልጠና/Minister Training
- ላገቡ (የትዳር ትምህርት) /Marriage Course
- ላላገቡ (የእጮኝነት ትምህርት)/Pre-Marriage Course
- በቴሌ ኮንፈራንስ እና በመገናኛ ብዙሃን ብዙዎችን እየደረሰና እያነጸ የመጣና ያለ